በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ የአሰሪና ሰራተኛ ዘርፍ ኃላፊ ተወካይ በአቶ ግርማ ሙሉጌታ የተመራ የክልል፣ የዞን እና የከተማ አስተዳደር የሚመለከታቸዉ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች በጌዴኦ ዞን ዉስጥ በቡና ምርት በማህበርና በግል ስራ የተሰማሩ ድርጅቶችን ድጋፍና ክትትል አድርገዋል።