“ደቡብ ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ከተማ የተዘጋጀ ባዛርና ኤግዚቪሽን ተከፈተ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) እና የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ድኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በተገኙበት "ደቡብ ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት" በሚል መሪ ቃል...

Read More

በገጠር ቀበሌያት ላይ የሥራ ማዕከላትን ለማስከፈት የሚያስችል ክልላዊ የዳሰሳ ጥናት የመጀመሪያ ዙር ሪፖርት ተገመገመ።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ የሥራ ስምሪትና ገበያ ልማት ዘርፍ በክልሉ በ4 ዞኖች ዉስጥ በሚገኙ በ12 ወረዳዎች ሥር ባሉ 76 ኢንተርፕራይዞች ላይ በ36 የገጠር ቀበሌያት የሥራ ማዕከላትን ማስከፈት የሚያስችል...

Read More

“ባለፉት 100 ቀናት በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ተመዝግቧል” የክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ

መጋቢት 10/2018 ዓ.ም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ባለፉት 100 ቀናት ያከናወናቸውን ተግባራት አፈጻጸምና በቀጣይ 120 ቀናት ዕቅድ ላይ ያተኮረ ውይይትም አካሂዷል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ...

Read More

ወጣቶችን በኢንተርፕራይዝ በማደራጀት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን እንዲያረጋግጡ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑን ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) ገለጹ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን በተለያዩ አካባቢዎች የስራ ዕድል ፈጠራን ጨምሮ ሌሎች እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ምልከታ አድርገዋል የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አበባየሁ ታደሰ...

Read More

“የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች የስራ ዕድል ፈጠራን ከስልጠና ጋር በማስተሳሰር የውስጥ ገቢን ማሳደግ ይገባቸዋል” ፦ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አበባየሁ ታደሰ (ደ/ር)

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) በሶዶ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የመስክ ምልከታ እያደረጉ ይገኛል ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለፁት በፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች በሚወስዱት...

Read More

“በሀገሪቱ የሳይበር ደህንነት ምህዳርን በማስፋፋት ብሔራዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው”የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሳይበር ደህንነት ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በአርባምንጭ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል ። ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንደገለፁት ፣ኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት የተለያዩ ተግባራት እያከናወነች...

Read More
  • 1
  • 2